የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የ490 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የ490 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡

ባለስልጣኑ የተፈራረመው ከጃፓን ዓለም አቀፍ ድርጅት (JICA) ጋር ሲሆን ስምምነቱም በውሃ ብክነትን መቀነስ እና ስርጭቱን ማስተካከል ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ ከ51ሺኅ በላይ ደንበኞችን ያቀፈ ሲሆን በንፋስ ስልክ እና መካኒሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ላይ የሚተገበር ነው ፡፡በአሁኑ ሰዓትም ከተጠቀሱት አካቢዎች መረጃ በመሰብሰብ እና የተመረጡት ቅርንጫፎች ወቅታዊ የሆነ መሰረተ ልማቶችን ካርታ ላይ የማስፈር ስራ በመስራት ላይ...