ሰብል የተሰበሰበላቸው አዛውንት በእጅጉ መደሰታውን ገለጹ።

ሰብል የተሰበሰበላቸው አዛውንት በእጅጉ መደሰታውን ገለጹ።

አርሶ አደር ሀይሌ ጸጋዬ በመዲናዋ አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ ወረዳ 11 ቱሉ ጉዶ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፡፡ በደካማ አቅማቸው ያመረቱት ምርት ከጎተራቸው ይገባ ዘንድ ጉዳት ሳይደርስበት መሰብሰብ አለበት ! እርሳቸው ግን ለዚህ የሚሆን አቅም አልነበራቸውም፡፡ የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የመካኒሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንደ ሀገር የተላፈውን ጥሪ በመቀበል ሠራተኞቹን ፣ አመራሮችን ፣የቆፋሪ እና አንባቢ ማህበራትን እንዲሁም የውሃ...